የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች በአማርኛ አንብቦ የመረዳት ችሎታ፡ በአዲስ አበባ በሚገኙ በአራት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች ላይ የተካሄደ ጥናት፡፡

dc.contributor.advisorአድማሱ, ዩናስ
dc.contributor.authorዉበት, ማስተዋለል
dc.date.accessioned2020-10-30T09:05:51Z
dc.date.accessioned2023-11-09T04:04:44Z
dc.date.available2020-10-30T09:05:51Z
dc.date.available2023-11-09T04:04:44Z
dc.date.issued1989-05
dc.description.abstractየዚህ ጥናት ዓቢይ ዓላማ የክፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎችን አንብቦ የመረዳት ችሎታ ማጥናት ነዉ፡፡ጥናቱ የተካሄደዉ በአዲስ አበባ ከተማ ዉስጥ ከሚገኙ የመንግስት ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ዉስጥ በናሙናነት በተመረጡት አራት ትምህርት ቤቶች የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች ላይ ነዉ፡፡ ሁሉንም የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች በጥናቱ ዉስጥ ማካተትም ከአቅም በላይ ስለሆነ የተወሰኑ ተማሪዎች በናሙናነት ተመርጠዉ ጥናቱ ተካሂዷል፡፡en_US
dc.identifier.urihttp://etd.aau.edu.et/handle/123456789/22977
dc.language.isoamen_US
dc.publisherአዲስ አበባ ዮኒቨርሲቲen_US
dc.titleየከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች በአማርኛ አንብቦ የመረዳት ችሎታ፡ በአዲስ አበባ በሚገኙ በአራት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች ላይ የተካሄደ ጥናት፡፡en_US
dc.typeThesisen_US

Files

Original bundle
Now showing 1 - 1 of 1
No Thumbnail Available
Name:
ማስተዋል ውበቱ.pdf
Size:
17.74 MB
Format:
Adobe Portable Document Format
License bundle
Now showing 1 - 1 of 1
No Thumbnail Available
Name:
license.txt
Size:
1.71 KB
Format:
Plain Text
Description: