የአማርኛ ቋንቋ አሠልጣኝ መምህራን የተከታታይ ምዘና አተገባበር ፋተሻ፤ በትግራይ ክልል በሚገኙ ሦሰት የመምህራን ትምህርት ኮሌጆች

dc.contributor.advisorኃይለሚካኤል, አርጋ
dc.contributor.authorአከለ, ተሰፋ
dc.date.accessioned2020-12-22T08:41:57Z
dc.date.accessioned2023-11-09T04:04:55Z
dc.date.available2020-12-22T08:41:57Z
dc.date.available2023-11-09T04:04:55Z
dc.date.issued2000-06
dc.description.abstractየዚህ ጥናት ዋነኛ ዓላማ በትግራይ ክልል ውስጥ በሚገኙ ሶስት የመምህራን ትምህርት ኮሌጆች የሚያሰተምሩ የአማርኛ ቋንቋ አሠልጣኝ መምህራን የተከታታይ ምዘና አተገባበራችው ምን እንደሚመሰል መፈተሽ ነው፡፡ይህ ጥናት ገላጭ ጥናት ሲሆን፤ የጥናቲ ተተኳሪዎች በተጠቀሱት ኮሌጆች ውሰጥ ያሉ 12 የአማርኛ ቋንቋ አሠልጣኝ መምህራንና ከሦሰቱም ኮሌጆች በነሲብ የዕጣ ናሙና የተመረጡ 135 የ10 3 መርሀግብር አንደኛ ዓመት የቋንቋ ትምህርት ክፋል ተማሪዎች ናቸው፡፡en_US
dc.identifier.urihttp://etd.aau.edu.et/handle/123456789/24288
dc.language.isoamen_US
dc.publisherበአዲስ አበባ ዪኒቨርሲቲen_US
dc.titleየአማርኛ ቋንቋ አሠልጣኝ መምህራን የተከታታይ ምዘና አተገባበር ፋተሻ፤ በትግራይ ክልል በሚገኙ ሦሰት የመምህራን ትምህርት ኮሌጆችen_US
dc.typeThesisen_US

Files

Original bundle
Now showing 1 - 1 of 1
No Thumbnail Available
Name:
ተስፋ አካለ.pdf
Size:
42.17 MB
Format:
Adobe Portable Document Format
License bundle
Now showing 1 - 1 of 1
No Thumbnail Available
Name:
license.txt
Size:
1.71 KB
Format:
Plain Text
Description: