የአማርኛ ቋንቋ አሠልጣኝ መምህራን የተከታታይ ምዘና አተገባበር ፋተሻ፤ በትግራይ ክልል በሚገኙ ሦሰት የመምህራን ትምህርት ኮሌጆች

No Thumbnail Available

Date

2000-06

Journal Title

Journal ISSN

Volume Title

Publisher

በአዲስ አበባ ዪኒቨርሲቲ

Abstract

የዚህ ጥናት ዋነኛ ዓላማ በትግራይ ክልል ውስጥ በሚገኙ ሶስት የመምህራን ትምህርት ኮሌጆች የሚያሰተምሩ የአማርኛ ቋንቋ አሠልጣኝ መምህራን የተከታታይ ምዘና አተገባበራችው ምን እንደሚመሰል መፈተሽ ነው፡፡ይህ ጥናት ገላጭ ጥናት ሲሆን፤ የጥናቲ ተተኳሪዎች በተጠቀሱት ኮሌጆች ውሰጥ ያሉ 12 የአማርኛ ቋንቋ አሠልጣኝ መምህራንና ከሦሰቱም ኮሌጆች በነሲብ የዕጣ ናሙና የተመረጡ 135 የ10 3 መርሀግብር አንደኛ ዓመት የቋንቋ ትምህርት ክፋል ተማሪዎች ናቸው፡፡

Description

Keywords

Citation