የፆታ ልዩነት አማርኛ ቋንቋን በመማር ቋንቋን በመማር ረገድ ያለውን ሚና፤ በእንጦጦ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች አጠቃላይ የቋንቋ ብቃት ላይ የተካሄደ ጥናት።

No Thumbnail Available

Date

1995

Journal Title

Journal ISSN

Volume Title

Publisher

አአዩ

Abstract

የዖታ ልዩነትን መነሻ በማድረግ ከተለያዩ ሁኔታዎች አንፃር የተለያዮ ጉዳዩችን የሚመረሩ የጥናት ሥራዎች ቁጥር ከጊዜ ወደጊዜ እየጠመረ ሲሆን፣ በተለይም በተለይም በትምህርት መስክ የሚከናወኑት ጥናቶች በመማር/ ማስተማር ሂደት ላይ የፆታ ልዩነት ያለዉን ሚና ለማሳየት ሞክረዋል ። የዚህ ጥናት ዋንኛ ትኩረትም በአማርኛ ቋንቋ ብቃት ረገድ በወንዶችና በወንዶችና በሴቶች መካከል ልዩነት ለመለካት የተመረጡትም የቋንቋ ብቃትን በመለካት ረገድ አስተማማኝና ትክክለኛ መለኪያ የሆኑት የሆኑት የግንዛቢና የቃል ፅሕፈት ሙከራዎች ናቸው። ናሙና ተጠኝዎቹ ከእንጦጦ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተመረጡ 113 ወንድና 86 ሴት ማሪዎች ሲሆኑ ለተጠኝዎቹ የቀረቡት ሙከራዎች የተዘጋጁባቸው ምንባቦች ̋በፎግ ኢንዴክስ ̋ የተነባቢነት ቀመር መሰረት ተሰልተው በተጠቀሰው የክፍል ደረጃ ላይ የሚማሩ ተማሪዎችንደረጃ የሚመጥንኑመሆናቸው ታውቋል። በተጠኝዎቹ የአማርኛ ቋንቋ ብቃትረገድ አስተማማኝ ልዩነት መኖር አለመኖሩኑን ለመመርመር በሁለት የቋንቋ ብቃት ሙከራዎችወንድና ሴት ተጠኝዎች ያስመዘገቡት አማካኝ ውጤት በ(t–test)ቀመር አማካኝነት ተሰል፤ የተገኘው፤የ(tc) ዎጋ 1.97 ያነሰ ሆኖ ተገኝቶአል ።በመሆኑምበሁለቱ ተጠኝ ቡድናች የአማርኛ ቋንቋ ብቃት ረገድ ከግምት የሚገባ ልዩነት አልታየም።

Description

Keywords

Citation