በምሥራቅ ጎጃም ዞን በአዋበል ወረዳ በኦርቶዶክስ እና በሙስሊም ማህበረሰብ ዘንድ የግድያ ግጭት አፈታት ስርዓት

No Thumbnail Available

Date

2004-06

Journal Title

Journal ISSN

Volume Title

Publisher

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ

Abstract

ይህ ጥናት በአዋበል ወረዳ የሚኖሩ ሙስሊምና ኦርቶዶክስ የግድያ ግጭትን ለመፍታት የሚያከናውናቸውን ስርዓቶች እርስ በርስና በተናጠል በመመልከት በሁለቱ ማህበረሰቦች ባህል መካከል ያለውን ተመሳስሎና ልዩነት ማነፃፀር ላይ ያተኮረነው፡፡

Description

Keywords

Citation