በ9 ክፍል የአማርኛ መማሪያ መፅሐፍ ውስጥ አንብቦ የመዳት ትምህርት አቀራረብ ግምገማ
| dc.contributor.advisor | ኑሩ መሐመድ | |
| dc.contributor.author | የሺጥላ ምንይልሸዋ | |
| dc.date.accessioned | 2020-12-24T08:56:00Z | |
| dc.date.accessioned | 2023-11-09T04:04:56Z | |
| dc.date.available | 2020-12-24T08:56:00Z | |
| dc.date.available | 2023-11-09T04:04:56Z | |
| dc.date.issued | 2000 | |
| dc.description.abstract | ይህ ጥናት የንባብ ትምህርት ዋነኛ አካል የሆነው አንብቦ የመረዳት ጥምህርት በዘጠነኛ ክፍል የአማረኛ ቋንቋ መማረያ መፅሐፍ ውስጥ አንብቦ የመረዳትን ችሎታ ለማዳበር በሚያግዝ መንገድ መቅረቡን በመፈተሽ ላይ የሚያተኩር ነው፡፡ምንባቦቹ የተማሪዎችን ፍላጎት ማሟላትና አለማሟላታችወን ፤የምንባቦች ይዘቶች ለተማሪዎቹ ያላችወን ግልፅነትና ተስማሚነት አንብቦ የመረዳት መልመጃዎች ባህር ወዘተ ላይ ትኩረት ተደርጓል፡፡ | en_US |
| dc.identifier.uri | http://etd.aau.edu.et/handle/123456789/24317 | |
| dc.language.iso | Amharic | en_US |
| dc.publisher | አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ | en_US |
| dc.title | በ9 ክፍል የአማርኛ መማሪያ መፅሐፍ ውስጥ አንብቦ የመዳት ትምህርት አቀራረብ ግምገማ | en_US |
| dc.type | Thesis | en_US |