ለአንደኛ ደረጃ ሁለተኛ እርከን በተዘጋጀው የአማርኛ ቋንቋ መርሀ ትምህርት ውሰጥ የፅህፈት ክሂል የማስተማር ሰነ-ዘዴዎች አተገባበር ፈተሻ
| dc.contributor.advisor | ጌታቸው እንዳለማው | |
| dc.contributor.author | አንለይ አዳነ | |
| dc.date.accessioned | 2022-06-08T09:05:03Z | |
| dc.date.accessioned | 2023-11-09T04:06:26Z | |
| dc.date.available | 2022-06-08T09:05:03Z | |
| dc.date.available | 2023-11-09T04:06:26Z | |
| dc.date.issued | 2000-06 | |
| dc.description.abstract | የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ ለአንደኛ ደረጃ ሁለተኛ እርከን በተዘጋጀው የአማርኛ ቋንቋ መርህ ትምህርት ውስጥ የፅህፈት ክሂልን ለማስተማር የቀረቡትን ስነዘዴዎች አተገባበር መፈተሽ ሲሆን በመርህ ትምህርቱ ፅህፈትን ለማስተማር ተግባር ላይ የዋሉት ስነዘዴዎች በደረጃው ከተዘጋጁት የመማሪያና ማስተማርያ መፃህፍቱ ጋር ያላቸውን ተያያዥነት በክፍል ውስጥ ያለቸውን አተገባበር የመምህራንንና የተማሪዎችን ሚና መቃኘትና የሚታዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን በመፈተሽ ከደረሰበት ውጤት ተነስቶ የመፍትሔ ሀሳቦቸን መጠቆም ነው፡፡ | en_US |
| dc.identifier.uri | http://etd.aau.edu.et/handle/123456789/31961 | |
| dc.language.iso | Amharic | en_US |
| dc.publisher | Addis Ababa University | en_US |
| dc.subject | የፅህፈት ክሂልን ማስተማር | en_US |
| dc.title | ለአንደኛ ደረጃ ሁለተኛ እርከን በተዘጋጀው የአማርኛ ቋንቋ መርሀ ትምህርት ውሰጥ የፅህፈት ክሂል የማስተማር ሰነ-ዘዴዎች አተገባበር ፈተሻ | en_US |
| dc.type | Thesis | en_US |