የባሌ ኦሮም ባህላዊ የግጭት አፈታት

dc.contributor.advisorአለሙ, አብርሃም
dc.contributor.authorተሾመ, ታሪክ
dc.date.accessioned2020-12-29T07:23:33Z
dc.date.accessioned2023-11-09T04:04:58Z
dc.date.available2020-12-29T07:23:33Z
dc.date.available2023-11-09T04:04:58Z
dc.date.issued2003-06
dc.description.abstractይህ ጥናት የባሌ ኦሮምዎች በመካከላቸው ሆነ ከሌሎቸ ህዝቦቸ ጋር የሚከሰት ግጭቶቸን ለመፋታት የሚጠቀሙባቸዉን ባህላዊ ስርዓቶቸ የሚያሳይ ነዉ፡፡ ለጥናቱ አሰፈላጊ የሆኑ መረጃዎቸ በቃለመጠይቅ፤ በተተኳሪ ቡድን ውይይት እና በምልከታ ተሰብስበዋ፡፡ በእነዚህ ዘዴዎች የተሰበሰቡ መረጃዎቸን በጥናቱ ውስጥ በቅደም ተከተል ለመተንተን እንዲያስቸል ገላጭ የጥናት ዘዴን፤ በጥናት ወቅት የተሰበሰቡ መረጃዎቸን አውዳዊ ትርጓሜ ለመግለጽ የይዘት ትንተናን ተጠቅሟል፡፡ ማህበረሰቡ ውሰጣዊም ሆኑ ውጫዊ ግጭቶችን ለመፋታት የሚጠቀምበት ሰርዓት ሴረጉማ ይባላል፡፡ሴረጉማ ለግድያ ግጭት ብቻ ሳይሆን ለእንስስት ፤ ለአካል ጉዳት እና ለምራል መነካት የሚያገለግል ባህላዊ የግጭት መፋቻ ስርዓትም እንደሆነ ጥናቱ ያሳያል፡፡en_US
dc.identifier.urihttp://etd.aau.edu.et/handle/123456789/24388
dc.language.isoamen_US
dc.publisherበአዲስ አበባ ዪኒቨርሲቲen_US
dc.titleየባሌ ኦሮም ባህላዊ የግጭት አፈታትen_US
dc.typeThesisen_US

Files

Original bundle
Now showing 1 - 1 of 1
No Thumbnail Available
Name:
ታሪክ ተሸመ.pdf
Size:
37.01 MB
Format:
Adobe Portable Document Format
License bundle
Now showing 1 - 1 of 1
No Thumbnail Available
Name:
license.txt
Size:
1.71 KB
Format:
Plain Text
Description: