አማርኛን በማስተማሪያ ዘዴነት የቃል ጽሕፈት (DICTATION) ሚና
dc.contributor.advisor | ኃይለሚካኤልን, አረጋ | |
dc.contributor.author | ሐለፎም, ሰለሞን | |
dc.date.accessioned | 2020-11-02T06:34:58Z | |
dc.date.accessioned | 2023-11-09T04:04:45Z | |
dc.date.available | 2020-11-02T06:34:58Z | |
dc.date.available | 2023-11-09T04:04:45Z | |
dc.date.issued | 1989 | |
dc.description.abstract | የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ በቋንቋ ማስተማሪያ ዘዴነት ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለዉ የተመሰከረለትን የቃል ጽሕፈት (Dictation) እንደ አንድ የአማርኛ ማስተማሪያ ዘዴ መጠቀም የሚኖረዉን ፋይዳ መመርመር ነዉ፡፡ በመሆኑም በቅድሚያ ባሁኑ ወቅት በአማርኛ ትምህርት ክፍለ-ጊዜ እያገለገለ ያለዉ የቃል ጽሕፈት ምን ሚና እንዳለዉ የሚያመላክት ዳራዊ መረጃ በቅድመ-መብራ ጥናት ማግኘት፤ ከዚያም የሙከራ ምርምር (Experimantal research) ማካሄድና በሙከራዉ የተገኘዉን ዉጤት የሚያጠናክሩ እጋዥ መረጃዎችን ደግሞ በድህረ-ሙከራ ጥናት ማሰባሰብ ጥናቱ የተከተለዉ የአሰራር ዘዴ ነዉ፡፡ | en_US |
dc.identifier.uri | http://etd.aau.edu.et/handle/123456789/22981 | |
dc.language.iso | am | en_US |
dc.publisher | አዲስ አበባ ዮኒቨርሲቲ | en_US |
dc.title | አማርኛን በማስተማሪያ ዘዴነት የቃል ጽሕፈት (DICTATION) ሚና | en_US |
dc.type | Thesis | en_US |