አማርኛን በማስተማሪያ ዘዴነት የቃል ጽሕፈት (DICTATION) ሚና
No Thumbnail Available
Date
1989
Authors
Journal Title
Journal ISSN
Volume Title
Publisher
አዲስ አበባ ዮኒቨርሲቲ
Abstract
የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ በቋንቋ ማስተማሪያ ዘዴነት ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለዉ የተመሰከረለትን የቃል ጽሕፈት (Dictation) እንደ አንድ የአማርኛ ማስተማሪያ ዘዴ መጠቀም የሚኖረዉን ፋይዳ መመርመር ነዉ፡፡ በመሆኑም በቅድሚያ ባሁኑ ወቅት በአማርኛ ትምህርት ክፍለ-ጊዜ እያገለገለ ያለዉ የቃል ጽሕፈት ምን ሚና እንዳለዉ የሚያመላክት ዳራዊ መረጃ በቅድመ-መብራ ጥናት ማግኘት፤ ከዚያም የሙከራ ምርምር (Experimantal research) ማካሄድና በሙከራዉ የተገኘዉን ዉጤት የሚያጠናክሩ እጋዥ መረጃዎችን ደግሞ በድህረ-ሙከራ ጥናት ማሰባሰብ ጥናቱ የተከተለዉ የአሰራር ዘዴ ነዉ፡፡