በኮተቤ መምኀራን ትምህርት ኮሌጅ በዲፕሎማዉ መርኀ-ግብር የሚሰጡ አብይ የአማርኛ ኮርሾቸ ይዘት ትንተናና ግምገማ

No Thumbnail Available

Date

1986-06

Journal Title

Journal ISSN

Volume Title

Publisher

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ

Abstract

ይህ ጥናት በኮተቤ መምኀራን ትምህርት ኮሌጅ በዲፕሎማዉ መርኀ-ግብር ለአማርኛ መምህርነት የሚሰለጥኑ ኧጩ መምኀራን ከሚወስዳቸዉ ኮርሶች ዉስጥ አብይ የሆኑትን የአማርኛ ኮርሶች ይዘት በመተንተንና በመገምገም ላይ ያተኮረ ነዉ ጥናቱ በአገራቸን የአማርኛ የመምህራንን ስልጠና የሚመለከቱ ጥናቶችን በመቃኘት የተሰነዘሩ አስተያየቶሀችን ለመዳሰስ ሞክራል፡፡ለቌንቌ መምህርነት ለሚሰለጥኑ ዕጩ መምህራን ስለሚቀርቡ ኮርሶች ይዘት ለመረዳት ኧንደቻል ንድፈ ሀሳባዊ መንደርደሪያዎቸንና የመንደርደሪያ የመተንተኛ ስልቶችን የሚያስጩብጡ ተዛማች ፅሁፎችን ቃኝታል

Description

Keywords

Citation