በደብረ ማርቆስ ከተማና አካባቢዋ የሚገኙ የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችና ሙስሊሞች የለቅሶ ስነስርአት ክዋኔ ንጽጽራዊ ጥናት
dc.contributor.advisor | መካ, ሰላማዊት | |
dc.contributor.author | እንግዳወርቅ, ማናዬ | |
dc.date.accessioned | 2020-12-15T08:30:30Z | |
dc.date.accessioned | 2023-11-09T04:04:52Z | |
dc.date.available | 2020-12-15T08:30:30Z | |
dc.date.available | 2023-11-09T04:04:52Z | |
dc.date.issued | 2005-09 | |
dc.description.abstract | ይህ ጥናት ‹‹በደብረ ማርቆስ ከተማና አካባዋ የሚገኙ የኦርቆዶክስ ክርስቲያኖችና ሙስሊሞች የለቅሶ ስነስርአት ክዋኔ ንጽጽራዊ ጥናት›› በሚል ርዕስ የተሰራ ነዉ፡፡ ጥናቱ በተተኳሪዉ ህብረተሰብ ዉስጥ የሚገኙ የኦርቶዶክስ ክርስትናና የእስልምና እምነት ተከታዮች የለቅሶ ስነስርአት ክንዋኔያቸዉ ምን ይመስላል? ክዋኔዎቻቸዉ ከሚመሩባቸዉ የሀይማኖታዊ መጻህፍት ጋር ያላቸዉ ግንኙነት እምን ድረስ ነዉ? የክዋኔዎቹ ትዕምርታዊነት ምንድን ነዉ? በሁለቱ ሀይማኖት ተከታዮች የለቅሶ ስነስርአት ክዋኔዎች መካከል አንድነት አለ? ልዮነትስ? የሚሉና የመሳሰሉ ጥያቄዎችን መነሻ አድርጓል፡፡ | en_US |
dc.identifier.uri | http://etd.aau.edu.et/handle/123456789/24067 | |
dc.language.iso | am | en_US |
dc.publisher | አዲስ አበባ ዮኒቨርሲቲ | en_US |
dc.title | በደብረ ማርቆስ ከተማና አካባቢዋ የሚገኙ የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችና ሙስሊሞች የለቅሶ ስነስርአት ክዋኔ ንጽጽራዊ ጥናት | en_US |
dc.type | Thesis | en_US |