በደብረ ማርቆስ ከተማና አካባቢዋ የሚገኙ የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችና ሙስሊሞች የለቅሶ ስነስርአት ክዋኔ ንጽጽራዊ ጥናት

No Thumbnail Available

Date

2005-09

Journal Title

Journal ISSN

Volume Title

Publisher

አዲስ አበባ ዮኒቨርሲቲ

Abstract

ይህ ጥናት ‹‹በደብረ ማርቆስ ከተማና አካባዋ የሚገኙ የኦርቆዶክስ ክርስቲያኖችና ሙስሊሞች የለቅሶ ስነስርአት ክዋኔ ንጽጽራዊ ጥናት›› በሚል ርዕስ የተሰራ ነዉ፡፡ ጥናቱ በተተኳሪዉ ህብረተሰብ ዉስጥ የሚገኙ የኦርቶዶክስ ክርስትናና የእስልምና እምነት ተከታዮች የለቅሶ ስነስርአት ክንዋኔያቸዉ ምን ይመስላል? ክዋኔዎቻቸዉ ከሚመሩባቸዉ የሀይማኖታዊ መጻህፍት ጋር ያላቸዉ ግንኙነት እምን ድረስ ነዉ? የክዋኔዎቹ ትዕምርታዊነት ምንድን ነዉ? በሁለቱ ሀይማኖት ተከታዮች የለቅሶ ስነስርአት ክዋኔዎች መካከል አንድነት አለ? ልዮነትስ? የሚሉና የመሳሰሉ ጥያቄዎችን መነሻ አድርጓል፡፡

Description

Keywords

Citation