በወላይታና ጋሞ ምሳሌያዊ ንግግሮች የሚታዩ ፆታ ተኮር አዎንታዊና አሉታዊ ተባልጦዎች ትንተና
dc.contributor.advisor | አጣለ, ስንቅነሽ | |
dc.contributor.author | ከበደ, መዓዛ | |
dc.date.accessioned | 2018-06-12T08:13:43Z | |
dc.date.accessioned | 2023-11-09T04:06:43Z | |
dc.date.available | 2018-06-12T08:13:43Z | |
dc.date.available | 2023-11-09T04:06:43Z | |
dc.date.issued | 2006-07 | |
dc.description.abstract | የዚህ ጥናታዊ ፅሁፍ አላማ በጋሞና በወላይታ ብሄረሰብ ቋንቋ የወንድና የሴት አዎንታዊ እና አሉታዊ ተባልጦን የሚያሳዩ ምሳሌያዊ ንግግሮችን ለይቶ በማመልከት የመፍትሄ አቅጣጫ ማስቀመጥ ነው፡፡ ጥናቱ የተካሄደው በገላጭ የምርምር ዘዴ ሲሆን የጥናቱ የመረጃ ውጤት ትንተና ከቃለ-መጠይቅ ከተገኘው ውጤትና በክለሳ ድርሳናት ከተነሳው ሀሳብ ጋር በማስማማት ጽሁፋዊ ትንተና ተሰጥቷል፡፡ በትንተናው የተደረሰበት ውጤትም በሴቶች ላይ የሚነገሩ ምሳሌያዊ ንግግሮች በአብዛኛው አሉታዊ መሆናቸውን ያሳያል፡፡ በመቀጠልም ጥናቱ የሚከተሉትን የመፍትሄ አቅጣጫዎች በመጠቆም ተጠናቋል፡፡ ህብረተሰቡም በሴቶች ላይ በሚነገሩ አሉታዊ ምሳሌዎች ላይ ግንዛቤ እንዲኖረው እና የህብረተሰቡን አመለካከት በመለወጥ ሴቶች ደራሲዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ተዋናዮች፣ ገበሬዎች፣ ሀኪሞች፣ አስተዳዳሪዎች፣ እናትም፣ እህትም፣ ሀገርም ከመሆን የማይታቀቡ የህብረተሰብ ክፍሎች እንደሆኑ በመግለጽ በአሉታዊ ይነገሩ የነበሩትን ምሳሌያዊ ንግግሮችን መለወጥ እንደሚገባቸው ማስገንዘብ ያስፈልጋል፡፡ | en_US |
dc.identifier.uri | http://etd.aau.edu.et/handle/123456789/442 | |
dc.language.iso | am | en_US |
dc.publisher | አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ | en_US |
dc.subject | ምሳሌያዊ ንግግሮች | en_US |
dc.title | በወላይታና ጋሞ ምሳሌያዊ ንግግሮች የሚታዩ ፆታ ተኮር አዎንታዊና አሉታዊ ተባልጦዎች ትንተና | en_US |
dc.type | Thesis | en_US |