ባህላዊ ቤቶችና ከሸክላ የተሰሩ የቤት ቁሶች በዘጌ ባህረ ሰላጤ

No Thumbnail Available

Date

2000-02

Journal Title

Journal ISSN

Volume Title

Publisher

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ

Abstract

ይህ ጥናት የቁሳዊ ባህል ጥናት ነው፡፡ዋና አላማ አድርጎ የተነሣው በአማራ ከልል በምዕራብ ጎጃም ዞን በባህር ዳር ዙሪያ ወረዳ ከባህር ዳር ከተማ በስተሰሜን በየብስ 30፤ በባህር ትራንስፖርት ደግሞ 11 ኪሜ ርቃ በምትገኝ ዘጌ በተባለች ባህረ ሰላጤ(peninsula) ውስጥ የሚገኙ ባህላዊ ቤቶችንና ከሸክላ የተሰሩ የቤት ቁሶችን በሳይንሳዊ አጠናን መንገድ መግለጽ፤

Description

Keywords

Citation