በማስተማሪያ ቋንቋ ፤ ቦኦሮሚያ ክልል ለአራተኛ ክፍል የተዘጋጀ ያማርኛ የንባብ ክሂል ትምህርት አቀራረብ ተገቢነት

dc.contributor.advisorዲሳሳ, መኮንን
dc.contributor.authorደነቀ, ወንድአጥ
dc.date.accessioned2020-12-07T08:10:58Z
dc.date.accessioned2023-11-09T04:04:52Z
dc.date.available2020-12-07T08:10:58Z
dc.date.available2023-11-09T04:04:52Z
dc.date.issued1993
dc.description.abstractይህ ጥናት በኦሮሚያ ክልል አማርኛ መማሪያ ቋንቋቸው ለሆኑ ያራተ የአራትኛ ክፍል ተማሪዎች የሚሰጥ የንባብ ክሂል ትምህርት አቀራረብ ፤ለዚያው ደረጃ የቀረበው የአካባቢ ሳይንስ ጥምህርት የሚጠየቀውን የንባብ ከሂል ለማዳበር ምን ያህል በቃት አለው; ክሂሉን በተሻለ መልኩ ለማዳበር የንባብ ትምህርቱ እንዴት ቢቀርብ ይሻላል ; የሚሉ ጥያቄዎችን በማንሳት ፤ ገላጭ (descriptive)እና ሙከራዊ (Experimental)የጥናት ዘዴን በመጠቀም የትምህርቱን አቀራረብ የገመገመና አማረጭ የትምህረት አቀራረብ በማዘገጀት በሙከራ የፈተሸ ጥናት ነው፡፡ ለአራተኛ ረፍል ተማሪዎች የቀረበው የአማርኛ የንባብ ጥምህርት አቀራርብ ክሂሉን ለማዳበር ያለው ብቃትen_US
dc.identifier.urihttp://etd.aau.edu.et/handle/123456789/23894
dc.language.isoamen_US
dc.titleበማስተማሪያ ቋንቋ ፤ ቦኦሮሚያ ክልል ለአራተኛ ክፍል የተዘጋጀ ያማርኛ የንባብ ክሂል ትምህርት አቀራረብ ተገቢነትen_US
dc.typeThesisen_US

Files

Original bundle
Now showing 1 - 1 of 1
No Thumbnail Available
Name:
7.docx
Size:
30.05 KB
Format:
Microsoft Word XML
License bundle
Now showing 1 - 1 of 1
No Thumbnail Available
Name:
license.txt
Size:
1.71 KB
Format:
Plain Text
Description: