የሰዋስዉ ይዘቶችን በማስተማር የኣሳታፊ ማስተማሪያ ዘዴ ኣተገባበር ፍተሻ ፤ በመቀሌ ከተማ ሁለት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች (በተመረጡ ዘጠነኛ ክፍሎች ናሙናነት)
dc.contributor.advisor | አማረ, ጌታሁን | |
dc.contributor.author | ተካ, ህልፍቲ | |
dc.date.accessioned | 2020-12-02T07:12:47Z | |
dc.date.accessioned | 2023-11-09T04:04:50Z | |
dc.date.available | 2020-12-02T07:12:47Z | |
dc.date.available | 2023-11-09T04:04:50Z | |
dc.date.issued | 2004-05 | |
dc.description.abstract | የዚህ ጥናት ዓላማ በመቀሌ ከተማ በሚገኙ ሐወልቲና ዓይደር ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የዘጠነኛ ክፍል አማርኛ ቋንቋ መምህራን የሰዋስዉ ይዘቶችን ሲያስተምሩ አሳታፊ የማስተማሪያ ዘዴ አተገባበር መፈተሽ ነዉ፡፡መቀሌ ከተማ በዓላማ ተኮር የናሙና ዘዴ ሲመረጥ በከተማዉ ከሚገኙ ሶስት የመንግስት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሁለት እና ከሁለቱ ትምህት ቤቶች ደግሞ አራት የ9ኛ ክፍል አማርኛ ቋንቋ መምህራን በዕጣ ናሙና ተመርጠዋል፡፡ | en_US |
dc.identifier.uri | http://etd.aau.edu.et/handle/123456789/23802 | |
dc.language.iso | am | en_US |
dc.publisher | አዲስ አበባ ዮኒቨርሲቲ | en_US |
dc.title | የሰዋስዉ ይዘቶችን በማስተማር የኣሳታፊ ማስተማሪያ ዘዴ ኣተገባበር ፍተሻ ፤ በመቀሌ ከተማ ሁለት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች (በተመረጡ ዘጠነኛ ክፍሎች ናሙናነት) | en_US |
dc.type | Thesis | en_US |