የዝዋይ ደስያት ገዳምና አድባራት ተረኮችና ቁሳዊ ባህሎች ጥናት

dc.contributor.advisorመካ (ረዳት ፕሮፌሰር), ሰላማዊት
dc.contributor.authorኩራባቸው, ፍፁም
dc.date.accessioned2022-02-03T07:33:47Z
dc.date.accessioned2023-11-09T04:05:15Z
dc.date.available2022-02-03T07:33:47Z
dc.date.available2023-11-09T04:05:15Z
dc.date.issued2006-01
dc.description.abstractይህ ጥናት በዝዋይ ሐይቅ ውስጥ በሚገኙ ገዳምና አድባራት ላይ የተካሄደ ሲሆን ተረክና ቁሳዊ ባህል የሚባሉትን የፎክሎር ዘውጎች የሚመለከት ነው፡፡ ጥናቱ ይዞት የተነሳው ዋና ዓላማም ተረኮቹን በመተንተንና ቁሳዊ ባህሎቹን በመመርመር ያላቸውን ተምሳሌት ማሳየት ነው፡፡ ለርዕሰ ጉዳዩ መመረጥ እንደ ዓብይ ምክንያት የሚቀጠቀሱት የዝዋይ ደስያት በታሪክ አጋጣሚ የታቦተ ጽዮን መሸሸጊያ መሆናቸውን የሚናገሩ ተረኮችና ቁሳዊ ባህሎች በመኖራቸውና እንደ ገዳማውያን ሕይወታቸው ሀገዳምና አድባራቱ ጋር ያቆራኙ ማህበረሰቦች በመገኘታቸው ሲሆን በአጠቃላይ በእያተ ክርሲያናቱ የሀገራችን የታሪክ መዛግብት ሆነው የቆዮ መሆናቸውን የሚያስረግጡ መረጃዎች በስፍራው መታየታቸው ነው፡፡ የጥናቱ ዓላማ ግብ እንዲመታና የምርምር ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ ከቤተ መጻህፍት፣ ከመረጃ መረብና ከመስክ መረጃዎች ተሰብስበዋል፡፡ መረጃዎቹም የተሰበሰቡት በቃለመጠይቅና በምልከታ የመረጃ መሰብሰቢያ ዘዴዎች ነው፡፡ የተሰበሰቡት መረጃዎች በመቅረጽ ድምጽ፣ በፎቶና ቪዲዮ ካሜራ እንዲሁም ማስታወሻ ደብተር ተይዘዋል፡፡en_US
dc.identifier.urihttp://etd.aau.edu.et/handle/123456789/29877
dc.language.isoamen_US
dc.publisherአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲen_US
dc.titleየዝዋይ ደስያት ገዳምና አድባራት ተረኮችና ቁሳዊ ባህሎች ጥናትen_US
dc.typeThesisen_US

Files

Original bundle
Now showing 1 - 1 of 1
No Thumbnail Available
Name:
ፍጹም ኩራባቸው.pdf
Size:
30.29 MB
Format:
Adobe Portable Document Format
License bundle
Now showing 1 - 1 of 1
No Thumbnail Available
Name:
license.txt
Size:
1.71 KB
Format:
Plain Text
Description: