የአገው (አዊ) ብሔረሰብ የማንነት ቃላዊ ዝርው ተረኮች ፋይዳ

dc.contributor.authorአለማየሁ, ትዕግስት
dc.date.accessioned2020-11-18T08:34:10Z
dc.date.accessioned2023-11-09T04:04:49Z
dc.date.available2020-11-18T08:34:10Z
dc.date.available2023-11-09T04:04:49Z
dc.date.issued2004
dc.description.abstractበዚገም ወረዳ የአዊ ብሔረሰብ የማንነት ቃላዊ ዝርው ተረኮች ማጥናት በሚል እቅድ የተደረገው ይህ ጥናት ዋና አላማው በወረዳዋ የሚኖሩ የአዊ ብሔረሰብ አባላት የሚተርኳችውን የማንነት ቃላዊ ዝርው ተረኮች ፍይዳ መመርመር ነው፡፡ ይህ ጥናት በዋናነት በወረዳዋ የሚኖሩ የአዊ ብሔረሰብ አባላት ስለራሳችው ማንነት ምን እንደሚያሰቡ የማሳወቅ ጠቀሜታ ሲኖረዉ በወረዳዋ እና በብሔረሰቡ አባላት ዙሪያ ምርምር ለማድረግ ለሚያሰቡ ተመራማሪዎችም የመነሻ ሀሳብ ይሰጣል፡፡en_US
dc.identifier.urihttp://etd.aau.edu.et/handle/123456789/23384
dc.language.isoamen_US
dc.publisherአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲen_US
dc.titleየአገው (አዊ) ብሔረሰብ የማንነት ቃላዊ ዝርው ተረኮች ፋይዳen_US
dc.typeThesisen_US

Files

Original bundle
Now showing 1 - 1 of 1
No Thumbnail Available
Name:
ትገስት አለማየሁ.pdf
Size:
24.67 MB
Format:
Adobe Portable Document Format
License bundle
Now showing 1 - 1 of 1
No Thumbnail Available
Name:
license.txt
Size:
1.71 KB
Format:
Plain Text
Description: