በህጻናት ሥነጽሁፍ ላይ የተመሰረተ ትወናዊ ንባብ ዘዴ አቀላጥፎ የማንበብንና አንብቦ የመረዳትን ክሂል የማጎልበት ሚናና በክሂላቱ መካከል ያለው ተዛምዶ፤ በሶስተኛ ክሂል ተማሪዎች ተተኳሪነት
No Thumbnail Available
Date
2009-06
Authors
Journal Title
Journal ISSN
Volume Title
Publisher
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ
Abstract
የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ፤ በህጻናት ስነጽሁፍ ላይ የተመሰረተ ትወናዊ ንባብ ዘዴ በአማርኛ ቋንቋ አንብቦ የመረዳትንና አቀላጥፍ የማንበብን ቸሎታ ለማዳበር የሚኖረውን ሚናና በክሂላቱ መካከል የሚኖረውን ተዛምዶ መፈተሽ ነው፡፡
Description
Keywords
በህጻናት ሥነጽሁፍ ላይ የተመሰረተ ትወናዊ ንባብ ዘዴ