የተፈጥሮና የባህሌ ግጭትና ዕርቅ በአዲም ረታ ሔማማትና በገና ውስጥ

No Thumbnail Available

Date

2010-05

Journal Title

Journal ISSN

Volume Title

Publisher

Addis Ababa University

Abstract

ይህ ጥናት የተፈጥሮና የባህሌ ግጭት እና ዕርቅ በአዲም ረታ ሔማማትና በገና ውስጥ በሚሌ ርእስ ቀርቧሌ፡፡ በቴክስቶቹ (ገጸንባቦቹ) ሊይ ዱኮንስትራክሽናዊ (ነገረ አፍርሶታዊ) ንባብን በማዴረግ የግብረገብንና ዯመነፍስን ጉዲይ ተንትኖ የመመሌከቻን መንገድች ማቅረብ ዋንኛ ዓሊማው ነው፡፡ በተመረጡት ሰባት ቴክስቶች (ገጸንባቦች) ውስጥ ግብረገብ ባህሊዊ እሴቶችን ማስጠበቅ ሲያቅተው፣ ተፈጥሯዊ ስሜት ሇመታመቅ በመጣሩና ገጸ ባህሪያቱ ግብረገባዊ ጽናትን ያሊዯበሩ በመሆናቸው ሇዯመነፍሳዊ ስሜታቸው በመማረክ ግጭት ውስጥ ሲገቡ ተስተውሎሌ፡፡ በማፈንገጣቸው ምክንያት አንዴም ኅሉናዊ ጸጸት፣ አንዴም አካባቢያዊ ጫና (ቅጣት) ሲዯርስባቸው የአእምሮ መታወክ እንዯሚገጥማቸውና፣ ከዙህ ሇመሸሽም የተሇያዩ መፍትሄዎችን በማበጀት ሲታረቁ ተቃኝቷሌ፡፡ መታረቂያዎቹም ወይ በማስመሰሌ ሇባህሊቸው ተገዢ ሆነው በዴብቅ ተፈጥሯዊ ፍሊጎታቸውን በፈሇጉት መንገዴ ማርካት፣ ወይ እሴታቸውን ተቀብሇው በጸጸት መኖር፣ ወይ በማኅበረሰቡ ውስጥ እየኖሩ ሌቡናዊ መነጠሌ ነው፤ አሇበሇዙያም እራስን በማጥፋት ሰሊምን ሇማግኘት መሻት ነው፡፡ ከዕርቅ በኋሊም ቢሆን ስጉ፣ ሃሊፊነትን መቀበሌ የሚከብዲቸው፣ በማስመሰሌ የተሞለ ይሆናለ፡፡ ውስጣዊ ጉዲዩም ከስሌጣኔ ጋራ ተያይ዗ው የሚመጡ የላሊ ሃገር እሴቶችን በመቀበሌና ሃገራዊ እሴቶችን ባሇመሌቀቅ መካከሌ የሚፈጠረውን ግብግብ የሚያስቃኝ ሲሆን በአባቶችና በሌጆች መካከሌም ይህ አሇመጣጣም ባህሊዊ ማንነትን እስከማሳጣት የሚዯርሱ መነጠልች፣ እንዱሁም በሁሇቱ እሴቶች መካከሌ የሚፈጠረውን ፍትጊያ መቋቋምና ማስታረቅ ባሇመቻሌ እራስን ማጥፋት ሁለ ያሇበት ነው፡፡ እነዙህ ጉዲዮች ዱኮንስትራክሽናዊ (ነገረ አፍርሶታዊ) ዗ዳን በመጠቀም መፈሌፈሌ በሚቻሌ መሌኩ ተሰናስሇው ቀርበዋሌ፡፡ የተሇያዩ አንጻሮችን በመጠቀምም ሉነሱ ይገባቸዋሌ የተባለ ፍቺዎች ቀርበዋሌ፡፡ የግብረገብን ጽንሰ ሃሳብ በጭብጥነት በመጠቀም ሇገጸ ባህሪያት መንዯፊያ፣ ሇትሌምና ሇታሪክ መመስረቻ በመጠቀም በ዗መናችን ሉተኮርበት የሚገባው ጉዲይ ግብረገብ ነው የሚሇውን ሃሳብ አዲምም ጥበብን ተጠቅሞ አቀንቅኖታሌ፡፡

Description

Keywords

የባህሌ ግጭት እና ዕርቅ በአዲም ረታ ሔማማትና በገና ውስጥ በሚሌ ርእስ ቀርቧሌ

Citation