በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ለስምንተኛ ክፋል አማርኛ አ. አፈ ፈት ተማሪዎች በተዘጋጀው የአማርኛ መማሪያ መጽሐፋ ውስጥ የሰዋሰው ትምህርት ይዘቶች አቀራረብ ግምገማ

dc.contributor.advisorአማር, ጌታሁን
dc.contributor.authorበቀለ, ተሰፋየ
dc.date.accessioned2020-12-01T08:49:32Z
dc.date.accessioned2023-11-09T04:04:50Z
dc.date.available2020-12-01T08:49:32Z
dc.date.available2023-11-09T04:04:50Z
dc.date.issued1993-06
dc.description.abstractበኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ለአንደኛ ደረጃ ሁለተኛ እርከን (5ኛ-8ኛ) አማርኛ ኢ አፈ ፈት ተማሪዎች ተዘጋጅተው በአገልግሎት ላይ በሚገኙት የአማርኛ መማሪያ መጻህፋት ውስጥ የሰዋሰው ይዘቶች ቀርበው ይገኛሉ፡፡ በይዘቶቹ ላይ የተደረገ ጥናት ግን የለም፡፡ ይህም ሁኔታ ለዚህ ጥናት መነሻ ምክንያት ሊሆን ችሏል፡፡ በዚህም መሠረት ይህ ጥናት ቀደም ሲል ከተጠቀሱት መማሪያ መጽህፋት ውስጥ የስምንተኛ ክፋሉን መርጦ በዉስጡ በቀረቡት የሰዋሰው መልመጃዎች ላይ ግምገማ እድርጓል፡፡en_US
dc.identifier.urihttp://etd.aau.edu.et/handle/123456789/23780
dc.language.isoamen_US
dc.publisherአዲስ አበባ ዪኒቨርሲቲen_US
dc.titleበኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ለስምንተኛ ክፋል አማርኛ አ. አፈ ፈት ተማሪዎች በተዘጋጀው የአማርኛ መማሪያ መጽሐፋ ውስጥ የሰዋሰው ትምህርት ይዘቶች አቀራረብ ግምገማen_US
dc.typeThesisen_US

Files

Original bundle
Now showing 1 - 1 of 1
No Thumbnail Available
Name:
ተስፈየ በቀለ.pdf
Size:
22.25 MB
Format:
Adobe Portable Document Format
License bundle
Now showing 1 - 1 of 1
No Thumbnail Available
Name:
license.txt
Size:
1.71 KB
Format:
Plain Text
Description: