ወሲባዊ ፍንገጣ በምዕተ ዓመቱ መባቻ በታተሙ አምስት የአማርኛ ድርሰቶች ዉስጥ

No Thumbnail Available

Date

2005-04

Journal Title

Journal ISSN

Volume Title

Publisher

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ

Abstract

ወሲባዊ ፍንገጣ በምዕተ ዓመቱ መባቻ በታተሙት የአማርኛ ድርሰቶች ዉስጥ የሚል ርዕስ የሰጠሁት ይህ ጥናት በምዕተ ዓመቱ መባቻ በታተሙት አምስት ድርሰቶች ላይ --መኃልየ መኃልየ ዘ ቺቺኒያ2001/ሰዓት እላፊ/ የቺቺኒያ ምስጥራዊ ለሊቶች/2003/የሶዶም ነፍሳት /2003/እና ሰዓት እለፊ 2/2004/ላይ---የሚያቶኩር ነዉ፡፡

Description

Keywords

ወሲባዊ ፍንገጣ

Citation