የዘጠነኛ ክፍል የአማርኛ ቋንቋ መምህራን በክፍል ውስጥ የሚጠቀሙበት የተነሣሶት ስልት አተገባበር ጥናት ( በመንግሥት በግል ትምህርት ቤቶች ናሙናነት)
No Thumbnail Available
Date
2000-07
Authors
Journal Title
Journal ISSN
Volume Title
Publisher
Abstract
የዚህ ጥናት ዋና አላማ በመንግሥትና በግል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚገኙ አማርኛን እንደ ሁለተኛ ቋንቋ የሚየስተምሩ የዘጠነኛ ክፍል መምህራን ተማሪዎቻቸውን በቋንቋ ትምህርቱ የተነቃቁ ለማድረግ በክፍል ውስጥ የሚጠቀሙበት የተነሳሶት ስልት አተገባበር ምን እንደሚመስል ማጥናት ነበር፡፡