በደቡብ፤ በቤንሻንጉል ጉሙዝ እና በጋምቤላ ክልሎች ለመጀመሪያ ደረጃ ሁለተኛ እርከን (7ኛ እና 8ኛ) ተማሪዎች በተዘጋጁበት የአማርኛ ቋንቋ መማሪያ መጻሕፍት ውስጥ የተካተቱ ሥነጽሁፋዊ ሥራዎች አመራረጥና አደረጃጀት

No Thumbnail Available

Date

2000-06

Journal Title

Journal ISSN

Volume Title

Publisher

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ

Abstract

የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ በደቡብ፤ በቤንሻንጉል ጉሙዝ እና በጋምቤላ ክልሎች ለመጀመሪያ ደረጃ ሁለተኛ እርከን ( 7ኛ እና 8ኛ) ተማሪዎች በተዘጁት የአማርኛ ቋንቋ መማሪያ መጻህፍት ውስጥ የተካተቱ ሥነጽሁፋዊ ሥራዎችን አመራረጥና አደረጃጀት በመመርመር ጠንካራና ደካማ ጎናቸውን መለየትና የመፍትሔ ሐሳቦች መጠቆም ነው፡፡

Description

Keywords

Citation