በትግራይ ክልል ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን በተመረጡ ሦስት ትምህርት ቤቶች የሚዘጋጁ የአስረኛ ክፍል አማርኛ ቋንቋ ፈተናዎች የይዘት ተገቢነት ግምገማ
No Thumbnail Available
Date
2003-03
Authors
Journal Title
Journal ISSN
Volume Title
Publisher
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ
Abstract
የዚህ ጥናት ዋና አላማ በትግራይ ክልል ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን በተመረጡ ሶስት ትምህርት ቤቶች የሚዘጋጁ የዘስረኛ ክፍል አማርኛ ቋንቋ ፈተናዎች የይዘት ተገቢነት ደረጃን መገምገም ሲሆን ጥናቱ በትምህርት ቤቶች መምህራን በሚዘገሰጁ የአስረኛ ክፍል አማርኛ ቋንቋ ፈተናዎች ብቻ የተወሰነ ነው፡፡