‹‹ለአሸናፊነት መገዛት›› የተሰኘው የስነልቡና መፀሀፍ ከጥሩ ትርጉም መመዘኛዎች አኳያ

dc.contributor.advisorመሐሪ ዘመለአክ
dc.contributor.authorፍሬህይወት ረጋሳ
dc.date.accessioned2025-05-08T07:38:13Z
dc.date.available2025-05-08T07:38:13Z
dc.date.issued2001-06
dc.description.abstractትርጉም ሀገሮች የራሳቸውን ዕውቀት፣ባህል፣የስልጣኔ ደረጃቸውን እርስ በርስ የሚለዋወጡበት መንገድ ነው፡፡ አሁን ባለንበት ዘመን ዓለም ወደ አንድ መንደር ተለውጣለች፤ ሉላዊነት ማለት ነው፡፡ ታዲያ ሰዎችም የራሳቸውን አሻራ ጥለው ለማለፍ በሚያደርጉት ትንቅንቅ ዓለምን ወደ ተሻለች የዕውቀት መንደርነት ለውጠዋታል፡፡ ከጥንት ጀምሮ ሀገሮች የርስ በርስ ግንኙነትን ለማጠንከር ከሚያከናውኗቸው ስራዎች መካከል የትርጉም ስራ እንደ አንድ ጉዳይ ይነሳል፡፡ በዚህ ዘመን ደግሞ ከጥንቱ በተሻለ ዕውቀትና የአስተሳሰብ ደረጃ፣ ትርጉሞች ከአቀባይ ቋንቋ ወደ ተቀባይ ቋንቋ ለህብረተሰቡ ይቀርባል፡፡ የትርጉም መስፋፋት አንድም ስራ በሌላም በኩል የዕውቀት ማሸጋገሪያ ድልድይ ሆኗል፡፡የዚህ ጉዳይ መነሾ ላነሳሁት ርዕሰ ጉዳይ መንደርደሪያ ይሆነኝ ዘንድ ነው፡፡ ይህም ጥናት በሚያተኩርበት መፅሐፍ ላይ ያሉ ድክመቶችንና ጠንካራ ጎኖችን ከመገኛ ቋንቋው ጋር በማነፃፀር ማቅረብን ይመለከታል፡፡ በዚህም ጥናቱ የመመረቂያ ፅሁፋቸውን ለሚሰሩ ተማሪዎች እንደማጣቀሻነት እንዲሁም ከጥሩ ትርጉም መመዘኛ ነጥቦች አኳያ ግንዛቤን ማስጨበጥ ይሆናል፡፡
dc.identifier.urihttps://etd.aau.edu.et/handle/123456789/5437
dc.language.isoam
dc.publisherአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ
dc.title‹‹ለአሸናፊነት መገዛት›› የተሰኘው የስነልቡና መፀሀፍ ከጥሩ ትርጉም መመዘኛዎች አኳያ
dc.typeThesis

Files

Original bundle
Now showing 1 - 1 of 1
No Thumbnail Available
Name:
ፍሬህይወት ረጋሳ.pdf
Size:
215.07 KB
Format:
Adobe Portable Document Format
License bundle
Now showing 1 - 1 of 1
No Thumbnail Available
Name:
license.txt
Size:
1.71 KB
Format:
Item-specific license agreed to upon submission
Description: