በአማራ ክልል የአንደኛ ደረጃ የመጀመሪያ እርከን ለአማራጭ መሰረታው እና ለመደበኛው ትምህርት መርሐግብር በተዘጋጁ የአማርኛ ቋንቋ መማሪያ መጻሕፍት የንግግር ክሂል ትምህርት ይዘት አመራረጥ፤ አደረጃጀትና አቀራረብ ንጽጽራዊ ጥናት

dc.contributor.advisorኃይለሚካኤል, ዶ/ር አረጋ
dc.contributor.authorአራጋው, ብርሃኑ
dc.date.accessioned2022-03-16T11:53:36Z
dc.date.accessioned2023-11-09T04:05:27Z
dc.date.available2022-03-16T11:53:36Z
dc.date.available2023-11-09T04:05:27Z
dc.date.issued2000-06
dc.description.abstractየዚህ ጥናት ዋና ዓላማ በአማራ ክልል በአንደኛ ደረጃ የመጀመሪያው እርከን ለመደበኛውና ለአማራጭ መሰረታዊ ትምህርት መርሐ ግብሮች በተዘጋጁት የአማርኛ ቋንቋ መማሪያ መጻሕፍት ውስጥ በቀረበው የንግግር ትምህርት ላይ የይዘት አመራራጥ አደረጃጀትና አቀራረብን በተመለከተ ንጽጽራዊ ግምገማ በማድረግ ደካማ ዝግጅት ያለው እንዲሻሻልና ጠንካራ ዝግጅት የታየበትም ይበልጥ ይጠናከር ዘንድ የመፍትሔ ሐሳብ ማቅረብ ነው፡፡en_US
dc.identifier.urihttp://etd.aau.edu.et/handle/123456789/30631
dc.language.isoamen_US
dc.publisherአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲen_US
dc.titleበአማራ ክልል የአንደኛ ደረጃ የመጀመሪያ እርከን ለአማራጭ መሰረታው እና ለመደበኛው ትምህርት መርሐግብር በተዘጋጁ የአማርኛ ቋንቋ መማሪያ መጻሕፍት የንግግር ክሂል ትምህርት ይዘት አመራረጥ፤ አደረጃጀትና አቀራረብ ንጽጽራዊ ጥናትen_US
dc.typeThesisen_US

Files

Original bundle
Now showing 1 - 1 of 1
No Thumbnail Available
Name:
ብርሃኑ አራጋው.pdf
Size:
29.17 MB
Format:
Adobe Portable Document Format
License bundle
Now showing 1 - 1 of 1
No Thumbnail Available
Name:
license.txt
Size:
1.71 KB
Format:
Plain Text
Description: