በቅዱሳን ነገሥታትና በአንድ ጳጳስ ገድል ላይ የተደረገ ንጽጽራዊ ጥናት ከተጋዳሊ ሚት ንድፈ ሐሳቦች አንጻር

No Thumbnail Available

Date

2005-05

Journal Title

Journal ISSN

Volume Title

Publisher

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ

Abstract

ይህ ጥናት በማኀበረሰቡ ዘንድ የመዓረግ ልዕልና ባላቸው ማለትም ነገሥታትና ጳጳስ ስም በተጻፉ ገድሎች ውስጥ የተጋዳሊነት ጽንስ ሐሳብ አነዴት እንደተገለጸና እነዚህን ገድላት ያበቀለ ማኀበረሰብ የራሱን የሚኖርበትን፤ሊኖርበት የሚሻውን ርዕዮተ አለም እንዴት እንደቀመረበትና እንዳስረገበት ማጥናት ላይ ያተኮረ ነው፡፡

Description

Keywords

Citation